Sorry, you need to enable JavaScript to visit this website.

dcps

DC Public Schools
 
 
-A +A
Bookmark and Share

English Language Learner Summer Academic Program (ELLSAP) - Amharic (አማርኛ)


Friday, March 13, 2015

የእንጊሊዘኛ ቋንቋ ተማሪ  የበጋ ትምህርት ፕሮግራም  (ELLSAP)

የቋንቋ ትምህርት ዋና ክፍል (The Language Acquisition Division) ከ 9‐12 የእንጊሊዘኛ ቋንቋ ተማሪዎች የበጋ ትምህርት ፕሮግራም ያካሂዳል። በሦስተኛ ዓመታችን፣ ELLSAP በሁለት ግቦች እየተመራ ይገኛል።
1. ለተማሪዎች የእንጊሊዘኛ ቋንቋ መዳበር እድገት ድጋፍ በማድረግ፣ ጠንካራ የአካዳሚክ ፕሮግራም ለመስጠት።
2. የእንጊሊዘኛ ቋንቋ ተማሪዎች ለምረቃ የሚያበቃቸውን አስፈላጊ ተጨማሪ ነጥቦችን (credits) እንዲያካብቱ ለመርዳት።